በዩኒቨርሲቲው ለሁለተኛው ዙር ችግኝ ተከላ የሚሆን ቅድመ ዝግጅት

በሰኔ ወር መገባደጃ ላይ የተጀመረው የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር፣ ለሁለተኛው ዙር ተከላ ከሐምሌ 10 እስከ 20/2014 ዓ.ም ለአስር ቀናት ሲከናወን ቆይቶ ዛሬ ተጠናቋል፡፡ በግብርና ኮሌጅ አስተባባሪነት በዚህ ዙር በአጠቃላይ ወደ 5ሺ የሚጠጉ ችግኞች ለመትከል መታቀዱን የገለፁት የግብርና ኮሌጅ ዲን የሆኑት መምህርት ሰአዳ አህመድ ተከላው በሚወጣው መርሃ-ግብር መሰረት የዳይሬክቶሬት ጽ/ቤቶች፣ ኮሌጆች እና

Start

End

በሰኔ ወር መገባደጃ ላይ የተጀመረው የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር፣ ለሁለተኛው ዙር ተከላ ከሐምሌ 10 እስከ 20/2014 ዓ.ም ለአስር ቀናት ሲከናወን ቆይቶ ዛሬ ተጠናቋል፡፡
በግብርና ኮሌጅ አስተባባሪነት በዚህ ዙር በአጠቃላይ ወደ 5ሺ የሚጠጉ ችግኞች ለመትከል መታቀዱን የገለፁት የግብርና ኮሌጅ ዲን የሆኑት መምህርት ሰአዳ አህመድ ተከላው በሚወጣው መርሃ-ግብር መሰረት የዳይሬክቶሬት ጽ/ቤቶች፣ ኮሌጆች እና ት/ቤቶች በመከፋፈል እንደሚያከናውኑት አመላክተዋል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published.