Archives for 2022

Nov
04

وقعت جامعة سمرا اتفاقية مع جامعة جيبوتي للعمل بشكل مشترك في المجالات التالية : ******** تبادل الزيارات للكوادر الأكاديمية والفنية والإدارية بين الجامعتين تبادل المواد في التعليم والبحث ، والمنشورات ، والمعلومات الأكاديمية. تسهيل وإتمام صياغة المقررات بين الجامعتين. التنسيق والتعاون في المجال البحث العلمي ، والنشر . تبادل الطلاب والموظفين من أجل الحصول على […]

DETAIL
Nov
03

Samara University signed an agreement with Djibouti University to work jointly on

Samara University signed an agreement with Djibouti University to work jointly on: 1. Visits between universities by academic, technical and administrative staff 2. Exchange of materials in education and research, publications and academic information 3. Facilitate and conclude the Articulation of courses at or between the two universities 4. Collaborative research and publication Exchange of […]

DETAIL
Nov
01

ለአዋሽ ለአይሳኢታና ባቲ ማዕከሎች

የሰመራ ዩኒቨርስቲ በአዋሽ ፤ በአይሳኢታና ባቲ ማዕከሎች በ2015ዓ.ም ማስተር ፕሮግራም ለማስተማር ባወጣው ማስታውቂያ መሰረት ያመለከታችሁ አመልካቶች በቂ አመልካቾች የተገኙበትን ፕሮግራሞች ለመክፈት የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ጥቅምት 26/2015 መሆኑን አውቃችሁ ከዚህ በታች በተለጠፈው ማስታወቂያ ላይ የተገለፀውን የመፈተኛ ቦታ ላይ ተገኝታችሁ እንድትፈተኑ እንገልፃለን።  

DETAIL
Oct
28

የምዝገባ ማስታወቂያ

ለነባር እና አድስ ማስተር ተማሪዎች እንድሁም ለነባር የመጀመሪያ ድግሪ ኤክስቴንሽን ተማሪዎች የምዝገባና ትምህርት የሚጀመርበት ጊዜ ከዚህ በታች በተለጠፈው ማስታውቂያ ላይ ተገልጿል ።

DETAIL
Oct
28

ነባር ተማሪዎችን ለመቀበል በመሰራት ላይ ያሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ተገመገሙ

ነባር ተማሪዎችን ለመቀበል በመሰራት ላይ ያሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ተገመገሙ። ==================================== ሰመራ ዩኒቨርሲቲ፡ ጥቅምት16/2015 እ.ኢት.አ የሰመራ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንት ነባር ተማሪዎቹን ተቀብሎ የመማር ማስተማር ስራውን ለማስቀጠል እየተከናወነ ያለውን የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ገምግሟል። እንደ ዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት ግምገማ ከሆነ የ2015 መደበኛ ነባር ተማሪዎቹን ለመቀበል የሚያስችል ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አረጋግጫለሁ ብሏል። ማኔጅመንቱ በመስክ ምልከታው የመማሪያ ክፍሎችን፣ የመመገቢያ አዳራሾችን […]

DETAIL
Oct
28
Oct
25

The president of Samara University highly appriciates

Thank you🙏 The president of Samara University highly appriciates the immense contribution of the exam task force, invigilators, chiefs, supervisors, center heads for their successful completion of the 12th grade national examination. The president also said that the successful completion of the exam is an indicator that we can do a lot.

DETAIL